Main pages

Surah The Elephant [Al-fil] in Amharic

Surah The Elephant [Al-fil] Ayah 5 Location Maccah Number 105

أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَٰبِ ٱلْفِيلِ ﴿١﴾

በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን?

أَلَمْ يَجْعَلْ كَيْدَهُمْ فِى تَضْلِيلٍۢ ﴿٢﴾

ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡

وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْرًا أَبَابِيلَ ﴿٣﴾

በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡

تَرْمِيهِم بِحِجَارَةٍۢ مِّن سِجِّيلٍۢ ﴿٤﴾

ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡

فَجَعَلَهُمْ كَعَصْفٍۢ مَّأْكُولٍۭ ﴿٥﴾

ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡