Main pages

Surah Absoluteness [Al-Ikhlas] in Amharic

Surah Absoluteness [Al-Ikhlas] Ayah 4 Location Maccah Number 112

قُلْ هُوَ ٱللَّهُ أَحَدٌ ﴿١﴾

በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡

ٱللَّهُ ٱلصَّمَدُ ﴿٢﴾

«አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡

لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ ﴿٣﴾

«አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡

وَلَمْ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدٌۢ ﴿٤﴾

«ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡»