Main pages

Surah The day break [Al-Falaq] in Amharic

Surah The day break [Al-Falaq] Ayah 5 Location Maccah Number 113

قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلْفَلَقِ ﴿١﴾

በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ፡፡

مِن شَرِّ مَا خَلَقَ ﴿٢﴾

«ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት፡፡

وَمِن شَرِّ غَاسِقٍ إِذَا وَقَبَ ﴿٣﴾

«ከሌሊትም ክፋት ባጨለመ ጊዜ፤

وَمِن شَرِّ ٱلنَّفَّٰثَٰتِ فِى ٱلْعُقَدِ ﴿٤﴾

«በተቋጠሩ (ክሮች) ላይ ተፊዎች ከኾኑት (ደጋሚ) ሴቶችም ክፋት፡፡

وَمِن شَرِّ حَاسِدٍ إِذَا حَسَدَ ﴿٥﴾

«ከምቀኛም ክፋት በተመቀኘ ጊዜ፤ (እጠበቃለሁ በል)፡፡»