Main pages

Surah The mankind [An-Nas] in Amharic

Surah The mankind [An-Nas] Ayah 6 Location Maccah Number 114

قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ ﴿١﴾

በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡

مَلِكِ ٱلنَّاسِ ﴿٢﴾

«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡

إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ ﴿٣﴾

«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡

مِن شَرِّ ٱلْوَسْوَاسِ ٱلْخَنَّاسِ ﴿٤﴾

«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡

ٱلَّذِى يُوَسْوِسُ فِى صُدُورِ ٱلنَّاسِ ﴿٥﴾

«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡

مِنَ ٱلْجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ ﴿٦﴾

«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»