Settings
Surah Competition [At-Takathur] in Amharic
Surah Competition [At-Takathur] Ayah 8 Location Makkah Number 102
أَلۡهَىٰكُمُ ٱلتَّكَاثُرُ ﴿1﴾
በብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘነጋችሁ፡፡
حَتَّىٰ زُرۡتُمُ ٱلۡمَقَابِرَ ﴿2﴾
መቃብሮችን እስከ ጎበኛችሁ ድረስ፡፡
كَلَّا سَوۡفَ تَعۡلَمُونَ ﴿3﴾
ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ፡፡
ثُمَّ كَلَّا سَوۡفَ تَعۡلَمُونَ ﴿4﴾
ከዚያም ተከልከሉ፤ ወደ ፊት ታውቃላችሁ፡፡
كَلَّا لَوۡ تَعۡلَمُونَ عِلۡمَ ٱلۡیَقِینِ ﴿5﴾
በእውነቱ (የሚጠብቃችሁን) እርግጠኛ ዕውቀትን ብታውቁ ኖሮ፤ (ባልዘናጋችሁ ነበር)፡፡
لَتَرَوُنَّ ٱلۡجَحِیمَ ﴿6﴾
ገሀነምን በእርግጥ ታያላችሁ፡፡
ثُمَّ لَتَرَوُنَّهَا عَیۡنَ ٱلۡیَقِینِ ﴿7﴾
ከዚያም እርግጠኛን ማየት ታዩዋታላችሁ፡፡
ثُمَّ لَتُسۡـَٔلُنَّ یَوۡمَىِٕذٍ عَنِ ٱلنَّعِیمِ ﴿8﴾
ከዚያም ከድሎታችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ፡፡
English
Chinese
Spanish
Portuguese
Russian
Japanese
French
German
Italian
Hindi
Korean
Indonesian
Bengali
Albanian
Bosnian
Dutch
Malayalam
Romanian