Settings
Surah The Traducer [Al-Humaza] in Amharic
Surah The Traducer [Al-Humaza] Ayah 9 Location Makkah Number 104
وَیۡلࣱ لِّكُلِّ هُمَزَةࣲ لُّمَزَةٍ ﴿1﴾
ለሃሜተኛ ለዘላፊ ሁሉ ወዮለት፡፡
ٱلَّذِی جَمَعَ مَالࣰا وَعَدَّدَهُۥ ﴿2﴾
ለዚያ ገንዘብን የሰበሰበና የቆጣጠረው (ያደለበውም) ለኾነ ፤(ወዮለት)፡፡
یَحۡسَبُ أَنَّ مَالَهُۥۤ أَخۡلَدَهُۥ ﴿3﴾
ገንዘቡ የሚያዘወትረው መኾኑን ያስባል፡፡
كَلَّاۖ لَیُنۢبَذَنَّ فِی ٱلۡحُطَمَةِ ﴿4﴾
ይከልከል፤ በሰባሪይቱ (እሳት) ውስጥ በእርግጥ ይጣላል፡፡
وَمَاۤ أَدۡرَىٰكَ مَا ٱلۡحُطَمَةُ ﴿5﴾
ሰባሪይቱም ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?
نَارُ ٱللَّهِ ٱلۡمُوقَدَةُ ﴿6﴾
የተነደደችው የአላህ እሳት ናት፡፡
ٱلَّتِی تَطَّلِعُ عَلَى ٱلۡأَفۡـِٔدَةِ ﴿7﴾
ያቺ በልቦች ላይ የምትዘልቅ የኾነችው፡፡
إِنَّهَا عَلَیۡهِم مُّؤۡصَدَةࣱ ﴿8﴾
እርሷ በእርግጥ በእነርሱ ላይ የተዘጋጀች ናት፡፡
فِی عَمَدࣲ مُّمَدَّدَةِۭ ﴿9﴾
በተዘረጋች አዕማድ ውስጥ (የተዘጋች ናት)፡፡
English
Chinese
Spanish
Portuguese
Russian
Japanese
French
German
Italian
Hindi
Korean
Indonesian
Bengali
Albanian
Bosnian
Dutch
Malayalam
Romanian