Settings
Surah Alms Giving [Al-Maun] in Amharic
Surah Alms Giving [Al-Maun] Ayah 7 Location Makkah Number 107
أَرَءَیۡتَ ٱلَّذِی یُكَذِّبُ بِٱلدِّینِ ﴿1﴾
ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)
فَذَ ٰلِكَ ٱلَّذِی یَدُعُّ ٱلۡیَتِیمَ ﴿2﴾
ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤
وَلَا یَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِینِ ﴿3﴾
ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡
فَوَیۡلࣱ لِّلۡمُصَلِّینَ ﴿4﴾
ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡
ٱلَّذِینَ هُمۡ عَن صَلَاتِهِمۡ سَاهُونَ ﴿5﴾
ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡
ٱلَّذِینَ هُمۡ یُرَاۤءُونَ ﴿6﴾
ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡
وَیَمۡنَعُونَ ٱلۡمَاعُونَ ﴿7﴾
የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡
English
Chinese
Spanish
Portuguese
Russian
Japanese
French
German
Italian
Hindi
Korean
Indonesian
Bengali
Albanian
Bosnian
Dutch
Malayalam
Romanian