Settings
Surah The Disbelievers [Al-Kafiroon] in Amharic
Surah The Disbelievers [Al-Kafiroon] Ayah 6 Location Makkah Number 109
قُلۡ یَـٰۤأَیُّهَا ٱلۡكَـٰفِرُونَ ﴿1﴾
በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ!
لَاۤ أَعۡبُدُ مَا تَعۡبُدُونَ ﴿2﴾
«ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡
وَلَاۤ أَنتُمۡ عَـٰبِدُونَ مَاۤ أَعۡبُدُ ﴿3﴾
«እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡
وَلَاۤ أَنَا۠ عَابِدࣱ مَّا عَبَدتُّمۡ ﴿4﴾
«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡
وَلَاۤ أَنتُمۡ عَـٰبِدُونَ مَاۤ أَعۡبُدُ ﴿5﴾
«እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡
لَكُمۡ دِینُكُمۡ وَلِیَ دِینِ ﴿6﴾
«ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡
English
Chinese
Spanish
Portuguese
Russian
Japanese
French
German
Italian
Hindi
Korean
Indonesian
Bengali
Albanian
Bosnian
Dutch
Malayalam
Romanian