Settings
Surah The Flame [Al-Masadd] in Amharic
Surah The Flame [Al-Masadd] Ayah 5 Location Makkah Number 111
تَبَّتۡ یَدَاۤ أَبِی لَهَبࣲ وَتَبَّ ﴿1﴾
የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡
مَاۤ أَغۡنَىٰ عَنۡهُ مَالُهُۥ وَمَا كَسَبَ ﴿2﴾
ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡
سَیَصۡلَىٰ نَارࣰا ذَاتَ لَهَبࣲ ﴿3﴾
የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡
وَٱمۡرَأَتُهُۥ حَمَّالَةَ ٱلۡحَطَبِ ﴿4﴾
ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡
فِی جِیدِهَا حَبۡلࣱ مِّن مَّسَدِۭ ﴿5﴾
በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡
English
Chinese
Spanish
Portuguese
Russian
Japanese
French
German
Italian
Hindi
Korean
Indonesian
Bengali
Albanian
Bosnian
Dutch
Malayalam
Romanian