Settings
Surah Absoluteness [Al-Ikhlas] in Amharic
Surah Absoluteness [Al-Ikhlas] Ayah 4 Location Makkah Number 112
قُلْ هُوَ ٱللَّهُ أَحَدٌ ﴿1﴾
በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡
ٱللَّهُ ٱلصَّمَدُ ﴿2﴾
«አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡
لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ ﴿3﴾
«አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡
وَلَمْ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدٌۢ ﴿4﴾
«ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡»