Settings
Surah The morning hours [Ad-Dhuha] in Amharic
وَٱلضُّحَىٰ ﴿1﴾
በረፋዱ እምላለሁ፡፡
وَٱلَّیۡلِ إِذَا سَجَىٰ ﴿2﴾
በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤
مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَىٰ ﴿3﴾
ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡
وَلَلۡـَٔاخِرَةُ خَیۡرࣱ لَّكَ مِنَ ٱلۡأُولَىٰ ﴿4﴾
መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡
وَلَسَوۡفَ یُعۡطِیكَ رَبُّكَ فَتَرۡضَىٰۤ ﴿5﴾
ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡
أَلَمۡ یَجِدۡكَ یَتِیمࣰا فَـَٔاوَىٰ ﴿6﴾
የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)፡፡
وَوَجَدَكَ ضَاۤلࣰّا فَهَدَىٰ ﴿7﴾
የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡
وَوَجَدَكَ عَاۤىِٕلࣰا فَأَغۡنَىٰ ﴿8﴾
ድኻም ኾነህ አገኘህ፤ አከበረህም፡፡
فَأَمَّا ٱلۡیَتِیمَ فَلَا تَقۡهَرۡ ﴿9﴾
የቲምንማ አትጨቁን፡፡
وَأَمَّا ٱلسَّاۤىِٕلَ فَلَا تَنۡهَرۡ ﴿10﴾
ለማኝንም አትገላምጥ፡፡
وَأَمَّا بِنِعۡمَةِ رَبِّكَ فَحَدِّثۡ ﴿11﴾
በጌታህም ጸጋ አውራ፤ (ግለጻት)፡፡
English
Chinese
Spanish
Portuguese
Russian
Japanese
French
German
Italian
Hindi
Korean
Indonesian
Bengali
Albanian
Bosnian
Dutch
Malayalam
Romanian